Ethiopia, Defense force ready to defend Renaissance dam, Established joint force with Sudan | የመከላከያ ሠራዊቱ የታላቁ ህዳሴ ግድብንና ሌሎች የአገሪቱ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን ከማንኛውም ጥቃት የመከላከል ጠንካራ አቅምና ዝግጁነት እንዳለው፣ የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ለፓርላማ አስታወቁ፡፡ ለዝርዝሩ...diretu.be/498757 ይህን ሲጫኑ ሙሉ ዘገባውን በአማርኛ ወይም በ እንግሊዘኛ ያገኛሉ
Posted on: Sun, 06 Apr 2014 13:00:00 +0000
Trending Topics
Recently Viewed Topics
© 2015