መንግሥት እራሱ በእራሱ ህገ መንግሥት ነው ብሎ ባረቀቀው መንግሥት በሀይማኖት ጣልቃ አይገባም ሃይማኖትም እንዲሁ/The state shall not interfere in religious masters and religion shall not interfere in state affairs(አንቀጽ 11፥3) ያለውን የእራሱን ህግ ሳይቀር በመጣስ የማምለክ ነጻነታችንን ገፎ በበሬ ወለድ ምክንያት አክራሪ ይለናል። yibeltalethiopia.blogspot.no/2014/04/blog-post.html
Posted on: Wed, 02 Apr 2014 07:01:25 +0000
Trending Topics
Recently Viewed Topics
© 2015