ዐብደሏህ ኢብን ዐምር (ረ.ዐ) - TopicsExpress



          

ዐብደሏህ ኢብን ዐምር (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአሏህ ነብይ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ሙስሊም የሚባለው በምላሱና በ እጁ ሙስሊሞችን ከመጉዳት የታቀበ (ነፃ የሆነ) ሰው ነው ፡፡‹ሙሀጅር› ስደተኛ የሚባለው ደግሞ አሏህ የከለከለውን ነገር ሁሉ የተወ ነው፡፡›› عن عبد الله بن عمرو رضي الله عنهما، عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: (المسلم من سلم المسلمون من لسانه ويده، والمهاجر من هجر ما نهى الله عنه). Narrated `Abdullah bin `Amr: The Prophet (s.a.w) said, A Muslim is the one who avoids harming Muslims with his tongue or his hands. And a Muhajir (an emigrant) is the one who gives up (abandons) all what Allah has forbidden.
Posted on: Sun, 19 Oct 2014 00:32:53 +0000

Trending Topics



in-height:30px;"> Buddhist economics: oxymoron or idea whose time has
Im watching cbs world news.. There have been at least 12 deaths of

Recently Viewed Topics




© 2015